የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በ“ዳታ ፎር ቼንጅ” የውሂብ ትንታኔ (ዳታ አናሊሲስ) ፌሎሺፕ እና የውሂብ-ተረክ (ዳታ ስቶሪ) ዝግጅት አቅም ማሳደጊያ ድጋፍ በመቀበል በበይነመረብ ላይ የሚካሔድ እና ለሁለት ሳምንታት የሚቆይ […]

ግልጽ ጥሪ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና የሐሳብን የመግለጽ ነጻነት
ሚያዚያ 25፣ 2014 አዲስ አበባ ለ፦ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስተር፣ የክልል ርዕሰ መስተዳደሮች፣ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር፣ የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር፣ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር፣ የኢትዮጵያ ብዙኃን መገናኛ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር፣ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ […]
ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮችን ሥያሜ በተመለከተ
ጥር 5፣ 2014 – ሥማችን ከዚህ በታች የተዘረዘረው አገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቅርቡ ያፀደቀው የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሚያመቻቸው የምክክር ሒደት ሁሉን አካታች፣ ተዓማኒ እና […]

ፍርድ ቤቱ በእነ እስክንድር ነጋ መዝገብ ቀሪ 12 የዐቃቤ ሕግ ምስክሮችን እንዲታለፉ ትዕዛዝ ሰጠ
ታኅሣሥ 22፣ 2014 – የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ የፀረ ሽብርና ሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በእነ እስክንድር ነጋ መዝገብ ቀሪ የዐቃቤ ሕግ ምስክርን በሚመለከት እንዲሁም ከኮሚሽኑ የመጣው ደብዳቤ ላይ […]

በእነ እስክንድር ነጋ መዝገብ የዐቃቤ ሕግ ምስክሮች በድጋሚ ሳይቀርቡ ቀሩ
ታኅሣሥ 15፣ 2014 – የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ የፀረ ሽብርና ሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በእነ እስክንድር ነጋ ላይ ቀሪ የዐቃቤ ሕግ ምስክር ለመስማት የተሰየመ ቢሆንም ምስክሮች ሳይቀርቡ ቀርተዋል። […]