መጋቢት 28፣ 2013 – ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የካቲት 30፣ 2013 በዋለው ችሎት ተከሳሾች ባለመቅረባቸው ምክንያት ምስክር የማሰማት ሒደቱ ከማጋረጃ ጀርባ መሆን አለበት የለበትም የሚለውን ለመወሰን ሁለቱንም ወገኖች ቀርበው ክርክር እንዲያደርጉ […]

ፍርድ ቤቱ እነ ስብሓት ነጋ ‘ዳኛው ከቀዳሚ ምርመራ መዝገብ ይነሱልን’ ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ ውድቅ አደረገ
መጋቢት 17፤ 2013 – በእነ ስብሓት ነጋ መዝገብ ሥር የተከሰሱት ተከሳሾች ከፕሮፌሰር ሰለሞን ኪዳኔ፣ አምባሳደር አባዲ ዘሙ፣ አምባሳደር አባይ ወልዱ እና ሙሉ ገብረ እግዚአብሔር ውጪ ያሉት ሁሉም ተከሳሾች በፌደራል መጀመሪያ […]

እነስብሓት ነጋ ‘ጉዳያችን በትግራይ ክልል ፍርድ ቤት ይታይልን’ ሲሉ አቤቱታ አቀረቡ
መጋቢት 14፣ 2013 – እነስብሓት ነጋ የተጠረጠሩትን መዝገብ የሚያየው የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ሲሆን፣ በዕለቱ የተሰየመው በተከሳሾች በኩል የቀረበውን አቤቱታ ለማየት ነበር። አቤቱታው ተጠርጣሪዎቹ ጉዳያችን መታየት ያለበት […]

የወጣቶች ግጭት አገናዛቢ የዜግነት ተሳትፎ በኢትዮጵያ
ይህ አጭር መመሪያ የተዘጋጀው ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች የተውጣጡ ወጣት የማኅበረሰብ መብት ተሟቾች ጋር በተደረገ ምክክር ነው። በሕዳር ወር 2013 በአንድ ክፍል የተሰባሰቡት 20 ወጣት የመብት ተሟጋቾች ግጭት፣ ግጭት አገናዛቢነት፣ እና […]