Skip to main content

የካርድ የመጀመሪያ አውራምባ ጠቋሚ 2015 ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2016 – የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በዓይነቱ የመጀመሪያው የሆነውን አውራምባ ጠቋሚ 2015 ይፋ አደረገ። ይህ የኢትዮጵያ የፌዴሬሽን አባላትን የዴሞክራሲያዊነት ሒደት የሚመዘንበት አውራምባ ጠቋሚ የተባለ ሪፖርት ኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብቶች እሴቶች ላይ

Read more

ካርድ "የ2015 የሲማድ ሳምንት" ላይ የተሳትፎ እና የዘመቻ መርሐ ግብር እያደረገ ነው

የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) ከግንቦት 30 እስከ ሰኔ 2፣ 2015 በጊዮን ሆቴል እየተካሔደ ያለው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች (ሲማድ) ሳምንት ዐውደ ርዕይ ላይ ተሳትፎ እንዲሁም ዘመቻዎችን እያደረገ ይገኛል።  የዚህ ዓመት የሲማድ ሳምንት መሪ ቃል "ንቁ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ለዘላቂ

Read more

የሥልጠና ምዝገባ ጥሪ ለሪፖርተሮች ፣ ለሚዲያ አመራሮች እንዲሁም ለአዘጋጆች

የመብቶችና ዲሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 በሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ኤጀንሲ ምዝገባ ቁጥር 4307 የተመዘገበ ቦርድ-መር፣ አገር በቀል፣ መንግሥታዊ ያልሆነ እና ለትርፍ ያልተቋቋመ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት ነው። ካርድ በሰብዓዊ መብቶች እሴቶች ላይ የቆመ ዴሞክራሲያዊ ባሕል ያበ

Read more