የካርድ የመጀመሪያ አውራምባ ጠቋሚ 2015 ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2016 – የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በዓይነቱ የመጀመሪያው የሆነውን አውራምባ ጠቋሚ 2015 ይፋ አደረገ። ይህ የኢትዮጵያ የፌዴሬሽን አባላትን የዴሞክራሲያዊነት ሒደት የሚመዘንበት አውራምባ ጠቋሚ የተባለ ሪፖርት ኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብቶች እሴቶች ላይ
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2016 – የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በዓይነቱ የመጀመሪያው የሆነውን አውራምባ ጠቋሚ 2015 ይፋ አደረገ። ይህ የኢትዮጵያ የፌዴሬሽን አባላትን የዴሞክራሲያዊነት ሒደት የሚመዘንበት አውራምባ ጠቋሚ የተባለ ሪፖርት ኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብቶች እሴቶች ላይ
የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) ከሌሎች 34 አገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመሆን ለአዲሱ የ2016 ዓመት የሰላም ጥሪ አቅርቧል።
የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) ከግንቦት 30 እስከ ሰኔ 2፣ 2015 በጊዮን ሆቴል እየተካሔደ ያለው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች (ሲማድ) ሳምንት ዐውደ ርዕይ ላይ ተሳትፎ እንዲሁም ዘመቻዎችን እያደረገ ይገኛል። የዚህ ዓመት የሲማድ ሳምንት መሪ ቃል "ንቁ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ለዘላቂ
የመብቶችና ዲሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 በሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ኤጀንሲ ምዝገባ ቁጥር 4307 የተመዘገበ ቦርድ-መር፣ አገር በቀል፣ መንግሥታዊ ያልሆነ እና ለትርፍ ያልተቋቋመ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት ነው። ካርድ በሰብዓዊ መብቶች እሴቶች ላይ የቆመ ዴሞክራሲያዊ ባሕል ያበ