Skip to main content

Update on the Lifting of Suspension of CARD

በመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) ላይ ተጥሎ የነበረው የዘፈቀደ ዕገዳ ስለ መነሣቱ ለማሳወቅ የተሰጠ መግለጫ 
ታኅሳስ 3 ቀን 2017
Read more

ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ካርድን ከሥራው አገደ

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ሕዳር 3፣ 2017 በተጻፈ ደብዳቤ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) ከሥራ እንዲታገድ ወስኗል። እግዱ በማስረጃ ያልተደገፉ "ፖለቲካዊ ገለልተኛ አለመሆን" እና "የአገር ጥቅም የሚጎዳ ሥራ

Read more

ካርድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ማሳያ ሪፖርት ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ላይ የሰላምና ተጠያቂነት ጥሪውን አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ - ሰኔ 8፣ 2014 - 36 ከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ማሳያ ታሪኮችን ያጠናቀረ ሪፖርት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ፣ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በኢትዮጵያ አስቸኳይ የተኩስ አቁም ሥምምነት እንዲደረስና ፍትሕና ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ ይፋዊ

Read more

የካርድ የመጀመሪያ አውራምባ ጠቋሚ 2015 ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2016 – የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በዓይነቱ የመጀመሪያው የሆነውን አውራምባ ጠቋሚ 2015 ይፋ አደረገ። ይህ የኢትዮጵያ የፌዴሬሽን አባላትን የዴሞክራሲያዊነት ሒደት የሚመዘንበት አውራምባ ጠቋሚ የተባለ ሪፖርት ኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብቶች እሴቶች ላይ

Read more

ካርድ "የ2015 የሲማድ ሳምንት" ላይ የተሳትፎ እና የዘመቻ መርሐ ግብር እያደረገ ነው

የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) ከግንቦት 30 እስከ ሰኔ 2፣ 2015 በጊዮን ሆቴል እየተካሔደ ያለው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች (ሲማድ) ሳምንት ዐውደ ርዕይ ላይ ተሳትፎ እንዲሁም ዘመቻዎችን እያደረገ ይገኛል።  የዚህ ዓመት የሲማድ ሳምንት መሪ ቃል "ንቁ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ለዘላቂ

Read more