ሕገ መንግሥቱ እና የምርጫ 2012 ሰሌዳ መሰረዝ

በኮቪድ 19 ምክንያት የተስተጓጎለው የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ያስከተለውን ሕገ መንግሥታዊ አጣብቂኝ ለመፍታት ያሉት አማራጮች እንዲሁም የተሻለው ሕገ መንግሥታዊ መፍትሔ የቱ ነው? እስካሁን በመንግሥት ተቋማት እየተሔደበት ያለው የችግር አፈታት ምን ያህል ሕገ መንግሥታዊ ነው? (ሙያዊ ውይይት)
ተወያዮች፦ አደም ካሴ (ዶ/ር)፣ መስከረም ገስጥ፣ ሙሉጌታ አረጋዊ
አወያይ፦ ብሌን ሳሕሉ

https://www.facebook.com/watch/?v=712553792844523

Add a review

The comment language code.

Restricted HTML

  • Allowed HTML tags: <a href hreflang> <em> <strong> <cite> <blockquote cite> <code> <ul type> <ol start type> <li> <dl> <dt> <dd> <h2 id> <h3 id> <h4 id> <h5 id> <h6 id>
  • Lines and paragraphs break automatically.
  • Web page addresses and email addresses turn into links automatically.